የልብ ቀዶ ጥገና በኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎች መሰጠት በጀመረ ባለፉት በአራት አመታት ውስጥ በየአመቱ እስከመቶ የሚደርሱ የልብ ታማሚዎች በሀገር ውስጥ ያለምንም ወጪ ይታከማሉ። እነዚህን ውስብስብና አስቸጋሪ የቀዶ ህክምና ከሚያከናውኑት ሐኪሞች መካከል አንዱና በኢትዮጵያ የልብ ሕክምና ማዕከል የሚሰሩት ዶክተር ፈቀደ አግዋር እስካሁን በግላቸው 312 ስኬታማ የልብ ቀዶ ጥገና ያከናወኑ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ እጅግ ፈታኝ የነበሩትንና በስኬት የተጠናቀቁ የቀዶ ጥገናዎችን የሚተርክ 'የልብ ጠጋኙ ማስታወሻ' የሚል መፅሀፍ አሳትመዋል። ስመኝሽ የቆየ በመፅሃፉና በኢትዮጵያ የልብ ቀዶ ጥገና አሁን ያለበት ደረጃ ዙሪያ ከዶክተር ፈቀደ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሰሊጥ ግብይት በሱዳንና በኢትዮጵያ የግጭት መነሻ እንደሆነ አንድ ጥናት አመለከተ
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ