በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኮምሽነር ዳንኤል በቀለ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ


ከኮምሽነር ዳንኤል በቀለ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:57 0:00

ከኮምሽነር ዳንኤል በቀለ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ

በጦርነቱ ወቅት ትግራይ ውስጥ “ተፈጽመዋል” የተባሉት የሰብዓዊ መብት ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን፣ የስብዕና እና የስደተኛ ሕግጋት መጣስ ሲያጣራ የቆየው ጥምር መርማሪ ቡድን ዛሬ ባወጣው የግኝቱ ሪፖርት የጦር ወንጀሎች እና በስብዕና ላይ የተፈጸሙ ሊባሉ የሚችሉ ወንጀሎች በሁሉም ወገኖች ስለመፈጸማቸው አሳማኝ መሰረቶች አሉ ብሏል።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮምሽነር እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮምሽን በጋራ ያካሄዷቸውን ምርመራዎች ዛሬ ማለዳ ላይ ጄኔቭ እና አዲስ አበባ ላይ ባቀረቡት ሥነ ሥርዓት ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ከማብራሪያው በኋላ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮምሽነር ዳንኤል በቀለ በተለይ ከአሜሪካ ድምጽ ቃለ ምልልስ አካሂደዋል።

XS
SM
MD
LG