በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይደን ማሳሰቢያ


ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን
ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን

ተሰናባቹ የትረምፕ አስተዳደር “የሽግግሩን ሂደት ማስተጓጎሉን ካላቆመ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ኮቪድ-19ን ለመቆጣጠር የሚከናወነውን የዕቅድ ሥራ በሣምንታትና በወራት ሊያጓትተው ይችላል” ሲሉ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስጠንቅቀዋል።

የዋይት ሃውስ ሪፖርተራችን ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የባይደን ማሳሰቢያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00


XS
SM
MD
LG