በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢሲኤ ተሰናባቹ ኃላፊ ስለአፍሪካ ድኅነትና ዕድገት


የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ
የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ

አፍሪካ አሁን ካለው ጥራት የሌለው የኢኮኖሚ ዕድገት በመውጣት ጥልቀት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዳለባት ተሰናባቹ የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ አስታወቁ፡፡

የኢኮኖሚ ዕድገት ቢኖርም በድህነት ውስጥ የሚኖረው ሕዝብ ቁጥር አለመቀነሱን ሚስተር ሎፔዝ አስታውሰዋል፡፡

እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ለኳል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያዳምጡ።

የኢሲኤ ተሰናባቹ ኃላፊ ስለአፍሪካ ድኅነትና ዕድገት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

XS
SM
MD
LG