በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች ልማት ባንክን አማረሩ


ጋምቤላ
ጋምቤላ

የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች የሕብረት ሥራ ማኅበር በማንነታችን ላይ ጫና በመፍጠር እና ከልማት ባንክ ይሠጠን የነበረው ብድር በመቆሙ ምክንያት ትልቅ ችግር ደርሶብናል ሲሉ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማኅበሩ መንግሥት አቤቱታችንን አዳምጦ ቀርቦም እንድንወያይ ችግራችንን በወቅቱ እንዲፈታልን እንጠይቃለን ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች ልማት ባንክን አማረሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00

XS
SM
MD
LG