የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ስለ ዶ/ር መረራ መታሠር
“የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ዶክተር መረራ ጉዲና በኢትዮጵያ መንግሥት መታሠራቸውን ሰምተናል፡፡ ዘገባው አሳስቦናል፡፡ መንግሥቱ በዶክተር መረራ ላይ ያለውን ማንኛውንም ክሥ ለሕዝብ እንዲያሳውቅ በፅኑ እናበረታታለን፡፡ የመታሠራቸው ነገር እውነት ከሆነ አድራጎቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነፃ ድምፆችን ለማፈን የሚጣሉት ገደቦች እየተጠናከሩ ለመምጣታቸው አንድ ተጨማሪ ማሳያ ነው የሚሆነው፤ በግልፅ ለመናገር ደግሞ ኢትዮጵያ ያወጀችው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ምናልባት ...
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 05, 2025
ትረምፕ በምክር ቤት ንግግራቸው የአስተዳደራቸውን የመጀመሪያ እርምጃዎች አወደሱ
-
ማርች 05, 2025
አሜሪካ ወታደራዊ ርዳታዋን በማቋረጧ አውሮፓ ዩክሬንን ለማስታጠቅ ትችል ይሆን?
-
ማርች 04, 2025
የተጣለበት ዕግድ ተነስቶለት ዛሬ ሥራ መጀመሩን ኢሰመጉ ገለጸ
-
ማርች 04, 2025
የስድስት ዓመት ፍልስጤም - አሜሪካዊ ሕፃን የገደለው ግለሰብ ጥፋተኛ ተባለ
-
ማርች 04, 2025
አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ ርዳታ አቋረጠች