በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትላንቱ ማራቶንና ግማሽ ማራቶን የኢትዮጵያ አትሌቶች ከፍተኛ ድል ተቀዳጁ


የሸቭሮን ሂውስተን (Chevron Houston) ማራቶን አሽናፊዎች ከማራቶኑ ዌብ ሳይት Winners
የሸቭሮን ሂውስተን (Chevron Houston) ማራቶን አሽናፊዎች ከማራቶኑ ዌብ ሳይት Winners
በትላንቱ የሸቭሮን ሂውስተን (Chevron Houston) ማራቶንና አራምቾ ሂውስተን (Aramco Houston) ግማሽ ማራቶን የኢትዮጵያ አትሌቶች ከፍተኛ ድል ተቀዳጁ።
ሌሊሳ ዴሲሳ እና ሞስነት ገረመው በግማሽ ማራቶን፥ በትልቁ ደግሞ የሴቶቹን ብሩክታይት ደገፋ፥ የወንዶቹን ጌቦ ቡርቃ፥ ግርማይ ገብሩና ብርሃኑ ደገፋ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያሉትን ከፍተኛ ሥፍራዎች ጠራርገው ወስደዋል።
በእግር ኳስ ስፖርት ዜና የአፍሪካ ሻምፒዮና ውድድር ተጀመረ። ፕሮግራሙን ለማዳመጥ ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
በትላንቱ ማራቶንና ግማሽ ማራቶን የኢትዮጵያ አትሌቶች ከፍተኛ ድል ተቀዳጁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

XS
SM
MD
LG