በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሰዎች መቀያየር ለትግራይ ሕዝብ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ አይኖርም” አረና


የአረና ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገ/ሥላሴ
የአረና ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገ/ሥላሴ

የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ በዛሬ ዕለት ስለተካሄደው የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት የካቢኔ ሹመት አስተያየት ሰጥተዋል።

በዛሬው ዕለት የተካሄደውን የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት የስድስት ካቢኔ ሹመት አስመልክቶ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ለአሜሪካ ድምጽ አስተያየት ሰጥቷል።

“የሰዎች መቀያየር ለትግራይ ሕዝብ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ አይኖርም” ብሏል።

ጽዮን ግርማ ማምሻው አነጋግራዋለች።

"የሰዎች መቀያየር ለትግራይ ሕዝብ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ አይኖርም” አረና
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

XS
SM
MD
LG