በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ “ግፍ ፈፅሞብናል” አሉ


ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የእሳት ቃጠሎ
ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የእሳት ቃጠሎ

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ፣ በሃያ ሦስት ታራሚዎች ግድያና በሽብር ወንጀል አቃቤ ሕግ ክሥ የመሠረተባቸው ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ “ግፍ ፈፅሞብናል” ሲሉ አቤቱታቸውን ለፍርድ ቤት አሰምተዋል፡፡

ቀደም ሲል ለፖሊስ የሰጠነው ቃል ከፍተኛ የማሰቃየት ተግባር ተፈፅሞብን የሰጠነው ሰለሆነ ፍርድ ቤቱ ውድቅ ያድርግልን ሲሉም ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡

አሥራ ሦስተኛ ተከሳሽ ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ዛሬም አልቀረቡም፤ የማረሚያ ቤቱ ተወካይ ስለ እርሳቸው በቂ መረጃ እንደሌላቸው አስታውቀዋል፡፡

ፍ/ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ “ግፍ ፈፅሞብናል” አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

XS
SM
MD
LG