በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል ከተሞች በእሬቻ በዓል ላይ በደረሰዉ ጉዳት ተቃውሞ ተቀስቅሷል


የትናንቱን የእሬቻ በዓል መደናቀፍና የተከሰተውን ጉዳት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ተቃውሞ መቀስቀሱን፣ የአንድ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናገሩ።

በሌላ በኩል ደግሞ አንድ የመንግስት ባለስልጣን ይህን ሳያስተባበሉ ድርጊቱ የጸረ ሠላም ሃይሎች እንደሆነ ገልጸዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በኦሮሚያ ክልል ከተሞች በእሬቻ በዓል ላይ በደረሰዉ ጉዳት ተቃውሞ ተቀስቅሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

XS
SM
MD
LG