በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ በሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ


አቶ ጃዋር መሀመድ ጤንነት እየተሰማቸው እንዳልሆነ ለፍርድ ቤት መግለፃቸውን ተከትሎ በአንዳንድ የኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የሰዎች ሕይወት ያለፈበት ጉዳት መድረሱን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ በሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00


XS
SM
MD
LG