በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ የጤና ምርምር ተቋም መቀሌ ላይ ተከፈተ


የጤና ምርምር ተቋም መቀሌ
የጤና ምርምር ተቋም መቀሌ

የመቶ ሚልዮን ብር ነዋይ የፈሰሰበት የጤና ምርምር ተቋም በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ውስጥ ተከፍቷል፡፡

ተቋሙ የጤና ምርምር፣ የላብራቶሪ እና የሥልጠና ማዕከል ሆኖ እንደሚያገለግል በምርቃቱ ወቅት ተገልጿል።

ተቋሙ ለሃገር አቀፍ የጤና ሥራዎች የሚኖረውን ፋይዳ ምንድነው?

የአሜሪካ ድምፅ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር አሚር አማንና የትግራይ ክልል የጤና ቢሮ ኃላፊን አቶ ሐጎስ ጎደፋይን አነጋግሯል ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አዲስ የጤና ምርምር ተቋም መቀሌ ላይ ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG