በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍልሰት ወደ አረብ ሀገራት


ፍልሰት ወደ አረብ ሀገራት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00

በደቡብ ወሎ በኩል ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ሃገሮች ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ሊሸጋገሩ የነበሩ ቁጥራቸው ወደ አንድ ሺህ የሚሆን ሰዎች ተይዘው ወደ የተነሱባቸው አካባቢዎች እንዲመለሱ መደረጉን የዞኑ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታውቋል። ወደ አረብ ሃገሮች ለመሸጋገር ሲሞክሩ የተያዙት ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተነሱ ወጣቶች መሆናቸውን መምሪያው ያለፉ አምስት ወራት እንቅስቃሴውን አጣቅሶ በሰጠው መግለጫ ላይ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG