በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለኅብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ናቸው


የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለኅብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00

የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለኅብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ናቸው

ቀጣናዊ ግጭቶች እና የትምህርት ሥርዓት፣ የ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ዋና አጀንዳዎች ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

የአፍሪካ ኅብረት ዋና ጽሕፈት ቤት መቀመጫ በኾነችው አዲስ አበባ፣ ነገ ቅዳሜ፣ የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ.ም. በሚጀመረው 37ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ፣ የሀገራት መሪዎች ወደ እየገቡ ይገኛሉ።

የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤን አስመልክቶ ከተለያዩ የዜና ተቋማት የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG