በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ ለጎርፍ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስታወቁ


በኬንያ ለጎርፍ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

በኬንያ ለጎርፍ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስታወቁ

በኬንያ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናም ያስከተለው ጎርፍ፣ ከ200 በላይ ሰዎችን መግደሉን ተከትሎ፣ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በዚህ ሳምንት ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት የተያዘውን ዕቅድ ላልተወሰነ ጊዜ አስተላልፈዋል።

በጎርፍ አደጋ ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ቤተሰቦችም አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG