No media source currently available
“የኢትዮጵያ መንግስት የተቃውሞ ድምጾችን ከማፈን እንዲታቀብ፤ የተለያዩ ማኅበረሰብ ክፍሎች በሰላማዊ መንገድ የመመሰብሰብ፥ የመጻፍና ሃሳብን በነጻ የመግለጥ ጨምሮ በሕገ-መንግስት ለታቀፉ የዜጎች በሙሉ መብቶች ጥበቃ እንዲያደርግ ያቀረብነውን ጥሪ ዳግም እናሰማለን።” John Kirby የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ።