በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይደን ምርጫ ቡድን በፍሎሪዳ ለወጣው አዲስ የውርጃ ሕግ ትረምፕን ተጠያቂ አድርጓል


የባይደን ምርጫ ቡድን በፍሎሪዳ ለወጣው አዲስ የውርጃ ሕግ ትረምፕን ተጠያቂ አድርጓል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

ጽንስ ስድስት ሳምንት ከሆነው በኋላ ውርጃ እንዳይፈጸም የፍሎሪዳ ግዛት አዲስ ሕግ ደንግጓል። እየተካሄደ ባለው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ዘመቻ፣ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሥነ ተዋልዶን መብት በተመለከተ ግዛቶች የየራሳቸውን ውሳኔ እንዲሰጡ በመደገፍ ላይ ናቸው።

XS
SM
MD
LG