በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ መሪዎች ያለመከሰስ መብት ጥያቄ


የአፍሪካ ኅብረት ካርታ እና ዓለምአቀፉ የወንጀል ችሎት - ሄግ
የአፍሪካ ኅብረት ካርታ እና ዓለምአቀፉ የወንጀል ችሎት - ሄግ



አረንጓዴ - የሮማ ደንብን ስምምነት ፈርመው በፓርላማዎቻቸው ያፀደቁ፤ ቢጫ - የሮማን ደንብ የፈረሙ ግን በፓርላማዎቻቸው ያላፀደቁ፤ ቀይ - የሮማን ደንብ ያልፈረሙና የአይሲሲ አባል ያልሆኑ
አረንጓዴ - የሮማ ደንብን ስምምነት ፈርመው በፓርላማዎቻቸው ያፀደቁ፤ ቢጫ - የሮማን ደንብ የፈረሙ ግን በፓርላማዎቻቸው ያላፀደቁ፤ ቀይ - የሮማን ደንብ ያልፈረሙና የአይሲሲ አባል ያልሆኑ


please wait

No media source currently available

0:00 0:25:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ



ሥራ ላይ ያሉ የሃገሮች መሪዎች እንዳይከሰሱ የሚያደርግ ከለላ ዓለምአቀፉ የወንጀል ችሎት - አይሲሲ እንዲሰጣቸውና በኬንያ መሪዎች ላይ የተከፈተው ክስም ላልተወሰነ ጊዜ እንዲዘገይ እንዲደረግም የአፍሪካ ሕብረት ሰሞኑን ጠይቋል፡፡

መሪዎቹ ባለፈው ቅዳሜ፣ ጥቅምት 2/2006 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይ ባደረጉት ስብሰባ ጉዳዩን ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚያቀርብና የሚከታተል ኮሚቴ አቋቁመዋል፡፡

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም /ፎቶ ፋይል/
ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም /ፎቶ ፋይል/
በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የመሪዎቹ ጥያቄ አግባብነት የሌለው ነው ሲሉ የፖለቲካ ሣይንስ ምሁር እና የሕግ ጠበቃው ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም /አልማርያም/ ለቪኦኤ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG