በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ ወጣቶች - በበጎፈቃደኝነት


Youth summer dev't program Eritrea
Youth summer dev't program Eritrea

በኤርትራ የሚገኙ የሁለተኛ ደረጃና የቴክኒክና ሞያ ተማሪዎች ትምሕርት በተዘጋበት የእረፍት ጊዜያቸው በበጎ ፈቃድ ሥራ ላይ ተሰማርተው እንደሚገኙ ገለፁ።

ተማሪዎቹ ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከግብርና ሚኒስቴርና ከትራፊክ ፖሊስ ጋር በጋራ ሆነው የትብብር ሥራን እየሠሩ መሆኑን ተናግረዋል።በአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ፣ የትምርት ቤቶችና ቢሮዎች የተማሪዎች መቀመጫዎች ጥገና፣ በመንገድ ትራፊክ ደህንነትና የተለያዩ ጽ/ቤቶች የፋይል ማስተካከልና ሌሎች ተመሳሳይ ሥራዎችንም እየሰሩ ይገኛሉ። (የአስመራው ዘጋቢያችን ብረሃነ በርኸ ለጋቢቪና ቪኦኤ የዘጋቢዎች መስኮት ዝግጅት አሰናድቶታል።)

የኤርትራ ወጣቶች - በበጎፈቃደኝነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG