በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡድን ሰባት ሀገራት ኤምባሲዎች ከሰሜን ኢትዮጵያ የሚወጡት ዘገባዎች እንዳሳሰባቸው ገለጹ


የቡድን ሰባት ሀገራት ኤምባሲዎች ከሰሜን ኢትዮጵያ የሚወጡት ዘገባዎች እንዳሳሰባቸው ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ የሆኑት የቡድን ሰባት አባል ሀገራት ኤምባሲዎች “አከራካሪ” ከተባሉት ከሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚወጡት የግጭት ዘገባዎች እንዳሳሰቧቸው ገለፁ። ኤምባሲዎቹ ቅዳሜ ዕለት በጋራ ባወጡት አጭር መግለጫ፣ ውስብስብ ፖለቲካዊ እና የደኅንነት ቀውስን ለመፍታት እንዲሁም በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ፣ ሁሉንም ያካተተ ውይይት ማድረግ ብቸኛ መንገድ መሆኑን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG