በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት መቀነሱ ተጠቆመ


የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ሲጎበኘ
የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ሲጎበኘ

ድርቅን ተከትሎ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት በሰባ ከመቶ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ድርቅን ተከትሎ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት በሰባ ከመቶ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ አሕመድ ኢማኖ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳብራሩት በቀን ይመዘገብ የነበረው የበሽተኞች ቁጥር ከሰባት መቶ ወደ ሁለት መቶ ሃያ ሁለት ዝቅ ብሏል፡፡

የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የሆኑትን አቶ አሕመድ ኢማኖን በስልክ ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ተከታዮን ዘገባ ልኳል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት መቀነሱ ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG