በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዉያንን እየፈተነ ያለው የኑሮ ውድነት


ኢትዮጵያዉያንን እየፈተነ ያለው የኑሮ ውድነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:33 0:00

ኢትዮጵያዉያንን እየፈተነ ያለው የኑሮ ውድነት

በምግብ ፍጆታዎች ላይ ቀን በቀን በሚደረጉ የዋጋ ጭማሬዎች ምክንያት መማረራቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። የዋጋ ንረቱ እየጨነረ በሚሄድበት ጊዜ የነዋሪዎች ገቢ አለመጨመሩ ችግሩን የበለጠ እንዳወሳሰበው የተናገሩት ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ሰውአለ አባተ ናቸው። መፍተሄ የሚያመጡ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎችን ለመተግበርም በመጀመርያ ሰላም እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።

በቅርቡ ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት አባላት ማብራርያ የሰጡት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በሃገሪቱ አለ ያሉትን “የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራት” ለመጠገን መንግሥታቸው የነደፈው የሪፎርም ፖሊሲ በኮቪድ 19፣ አለማቀፋዊ ጫናዎችና ውስጣዊ ጦርነቶች ምክንያት እንደታሰበው እንዳልሄደ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG