No media source currently available
"የአውሮፓ ሕብረት ከፍተኛ ወኪል ፈደሪካ ሞግሪኒ (Federica Mogherini)፣ "ኤርትራ የውስጥ ችግሮቿን ስታሻሽል፥ ጠቃሚነቱ ለፍልሰተኞች ችግር መፍትሄ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ላጠቃላይ ያካባቢው መረጋጋትና ፀጥታም እጅግ አስፈላጊ ነው" ብለዋል።