በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለስደተኞች የሚሟገት ኤርትራዊ ወጣት


ለስደተኞች የሚሟገት ኤርትራዊ ወጣት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00

ታረቀ ብርሃነ በ17 ዓመቱ ኤርትራን ለቆ የወጣ ወጣት ነው። ኤርትራዊው ወጣት መንግስት ወደ ውትድርና እንዳያሰልፈው ብሎ ከሀገሩ ለመውጣት መወሰኑን ገልጽዋል። በሱዳንና በሊብያ ሲጓዝ ያሳለፈውን ስቃይ በማስታወስ በአሁኑ ግዜ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት(UNHCR)እየስራ ለስደተኞች ይሟገታል።

XS
SM
MD
LG