በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የስደተኛ አባት"..አባ ሙሴ ዘርዓይ በበጎ ምግባራቸው ለተጨማሪ ሽልማት ታጩ


Aba Mussie Zeriay
Aba Mussie Zeriay

በዓለማችን አፍሪካውያንን ከችግር ለመታደግ የሚጥሩ በጎ አድራጊ ግለሰቦችን በመሸለም የሚታወቀውና ስፔን ማድሪድ በየአመቱ በሚካሄደው የሙኖ ኔግሮ (MUNDO NEGRO) ሽልማት አባ ሙሴ ለመሸለም ታጭተዋል።

"የስደተኛ አባት"..አባ ሙሴ ዘርዓይ በበጎ ምግባራቸው ለሽልማት ታጩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG