በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምስክርነት ቃል ተሰማ


ፎቶ ፋይል፡-የኢትዮጵያ ጠ/ሚ አብይ አሕመድ እና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ
ፎቶ ፋይል፡-የኢትዮጵያ ጠ/ሚ አብይ አሕመድ እና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ

በኤርትራ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ለማንሳት በዚያች ሃገር ተጨባጭ ለውጦች መካሄድ ይኖርባቸዋል ሲሉ አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት አስገንዝበዋል።

በኤርትራ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ለማንሳት በዚያች ሃገር ተጨባጭ ለውጦች መካሄድ ይኖርባቸዋል ሲሉ አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት አስገንዝበዋል።

በዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት አዲሱ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጊይ ከትላንት በስቲያ ለኮንግሬሱ በሰጡት የምሥክርነት ቃል ነው ይህን አስተያየት ያቀረቡት።

በዚሁ ረቡዕ ዕለት በተካሄደው የምሥክሮች ቃል በተሰማበት ፕሮግራም ላይ አንድ ኢትዮጵያዊ በወቅቱ የሃገራቸው ሁኔታ ላይ የሰጡትን አስተያየት አክለን ተከታዩን ዘገባ እናቀርባልን።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምስክርነት ቃል ተሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG