በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው


 በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው

የዩናይትድ ስቴትስ 47ኛ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እጩዎች ጆ ባይደንና ዶናልድ ትራምፕ፥ ሁለቱም የእስራኤልን የጋዛ ጦርነት ይደግፋሉ። ሁለቱም እስራኤል ከኢራን ጋራ ባላት ግጭት ደጋፊዋ ናቸው።

የአሜሪካ ድምፁ ስኮት ስተርንስ፣ የመካከለኛው ምሥራቅ ወቅታዊ ኹነቶች የዩናይትድ ስቴትስን ፖለቲካ እየቀረጹ ያለበትን ኹኔታ የቃኘበትን ዘገባ አድርሶናል።

ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG