በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንዳንድ የኤርትራ መሪዎች እንዲጠየቁ ጅቡቲና ሶማሊያ አሳሰቡ


የኤርትራ ካርታና የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሺን አርማ
የኤርትራ ካርታና የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሺን አርማ

ጅቡቲና ሶማሊያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኤርትራ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር የውሣኔ ሀሳብ አቀረቡ።

ጅቡቲና ሶማሊያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኤርትራ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር የውሣኔ ሀሳብ አቀረቡ።

ሁለቱ የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የዓለሙ ድርጅት በኤርትራ ላይ ያሠማራው የመብቶች አያያዝ አጣሪ ቡድን ያቀረበውን ሪፖርት አወድሷል፡፡

አንዳንድ የኤርትራ መሪዎች በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ወይንም በሌሎች የፍትህ ችሎቶች ክሥ እንዲመሠረትባቸው ያቀረበው ምክር በውሳኔ እንዲደገፍ የሃገሮቹ ሃሣብ መክሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አንዳንድ የኤርትራ መሪዎች እንዲጠየቁ ጅቡቲና ሶማሊያ አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG