በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ የኮሮናቫይረስ ቁጥር ዘጠና ሰባት ደረሰ


በኤርትራ ለኮቪድ-19 የተጋለጡ ሰዎች ቁጥር 97 መድረሱ ተገለፀ።

በጋሽ ባርካ ሪጅን ለይቶ ማቆያ ውስጥ በሚገኙ ሰዎች ላይ በተደረገ ምርመራ ቫይረሱ 55 ሰዎች ላይ እንደተገኘባቸው መረጋገጡን የኤርትራ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኤርትራ የኮሮናቫይረስ ቁጥር ዘጠና ሰባት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:23 0:00


XS
SM
MD
LG