በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን - ሰለ ፊደል ካስትሮ


አቶ ይብራህ መሃሪ
አቶ ይብራህ መሃሪ

በ1970ዎቹ በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ለፊዳል ካስትሮ የመታሠቢያ ሥነስርዓት ለማካሄድ ኮሚቴ አቋቁመው እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡

የዚህ መታሠቢያ ሥነስርዓት አስተባባሪ ሊቀ መንበር ይብራህ መሃሪ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳሉት በዚያ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ለካስትሮ ልዩ ፍቅር አላቸው፡፡

ፊደል ካስትሮ
ፊደል ካስትሮ

​ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን - ሰለ ፊደል ካስትሮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

XS
SM
MD
LG