በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቦረና ዞን ሚዮ ወረዳ በአንድ ወጣት ግድያ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ


በቦረና ዞን ሚዮ ወረዳ በአንድ ወጣት ግድያ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

በቦረና ዞን ሚዮ ወረዳ በአንድ ወጣት ግድያ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ

በቦረና ዞን ሚዮ ወረዳ ሂዲሎላ ከተማ፣ ባለፈው ማክሰኞ ምሽት፣ የጸጥታ ኀይሎች በአንድ ወጣት ላይ ፈጽመውታል የተባለን ግድያ ተከትሎ፣ ትላንት ረቡዕ በከተማዋ ተቃውሞ እንደተቀሰቀሰ ነዋሪዎች ገለጹ። የቦረና ዞን ሚዮ ወረዳ ፖሊስ መምሪያ፣ ግድያው ሲፈጸም በቦታው የነበሩ የሚሊሻ አባላት በቁጥጥር ሥር እንደዋሉና ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG