በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች


የ2017 የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ
የ2017 የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ

ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪካዊያን ስደተኞችን ለመመለስ ዛሬ ያወሰደችው እርምጃ ለአህጉሪቱ ሕብረትና እርስ በርስ መረዳዳት አንድ ትልቅ ፈተና ደቅኗል ሲሉ ተሰናባቿ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ላሚኒ ዙማ አሳስበዋል፡፡

የመላ አፍሪካ ሴቶች ድርጅት የኅብረቱ አንድ ልዩ አካል ሆኖ እንዲታወቅም ለመሪዎቹ መደበኛ ስብሰባ ጥሪ አቅርበዋል ዶ/ር ዙማ፡፡

የጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ የቻዱን ፕሬዚዳንት ኤድሪስ ዴቢን ለሕብረቱ ሊቀመንበርነት ተክተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG