አዲስ አበባ —
የመላ አፍሪካ ሴቶች ድርጅት የኅብረቱ አንድ ልዩ አካል ሆኖ እንዲታወቅም ለመሪዎቹ መደበኛ ስብሰባ ጥሪ አቅርበዋል ዶ/ር ዙማ፡፡
የጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ የቻዱን ፕሬዚዳንት ኤድሪስ ዴቢን ለሕብረቱ ሊቀመንበርነት ተክተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪካዊያን ስደተኞችን ለመመለስ ዛሬ ያወሰደችው እርምጃ ለአህጉሪቱ ሕብረትና እርስ በርስ መረዳዳት አንድ ትልቅ ፈተና ደቅኗል ሲሉ ተሰናባቿ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ላሚኒ ዙማ አሳስበዋል፡፡
የመላ አፍሪካ ሴቶች ድርጅት የኅብረቱ አንድ ልዩ አካል ሆኖ እንዲታወቅም ለመሪዎቹ መደበኛ ስብሰባ ጥሪ አቅርበዋል ዶ/ር ዙማ፡፡
የጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ የቻዱን ፕሬዚዳንት ኤድሪስ ዴቢን ለሕብረቱ ሊቀመንበርነት ተክተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ