በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግስት ያለወለድ የግምጃቤት ሰነድ (ቦንድ) መሸጥ ጀመረ


‘የቦንድ ሽያጩ በበጎ ፍቃድ የሚከናወን ነው’ የኢትዮጵያ መንግስት

የኢትዮጵያ መንግስት ለነደፈው የአምስቱ አመት የልማት መርሃ ግብር ማስፈጸሚያ እንዲረዳና፤ በተለይ በአባይ ወንዝ ላይ ሊገነባ ለታቀደው ግድብ የቁጠባ ቦንድ (የግምጃ ቤት ሰነድ) በመሸጥ ላይ ነው።

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለቪኦኤ እንዳስታወቀው በአሁኑ ወቅት በወለድና ያለወለድ ዜጎች በግላቸው፣ በመስሪያቤቶችና በሌሎች መልኩ ተደራጅተው የመንግስቱን የቁጠባ ሰነድ በመግዛት ላይ ናቸው።

ለመግዛት ወይንም ለማዋጣት አቅሙና ፍላጎቱ የሌላቸው ሰዎች፤ ያለመሳተፍ መብቱ አላቸው?

ይሄንን ስራ የሚያስተባብረው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ኢሳያስ ባህረ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ውይይቱን ያዳምጡ

ተመሳሳይ ርእስ

XS
SM
MD
LG