አስመራ —
የኤርትራና ኢትዮጵያ የሰላም ስምምነት “ኤርትራ ከውጊያና የውጊያ ወሬ ተላቃ ሰላማዊ ግንባት ላይ እንድታተኩር ያደረገ በር ከፋች ስምምነት ነው” ሲል የኤርትራ መንግሥት የኢትዮ-ኤርትራን ስምምነት 2ኛ ዓመት ኣስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
ስምምነቱ ተስፋ የተጣለበትን ያህል ሊራመድ ያልቻለው “የሁለቱን ሃገሮች ሰላም በማይፈልጉ የውስጥና የውጭ ሃገር ኃይሎች ምክንያት ነው” ሲል መግለጫው ወቅሷል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።