የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ፣ ለሁለት ቀናት በፈረንሳይ ያደረጉትን ጉብኝት ትላንት ማክሰኞ አጠናቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ጉብኝቱ፣ ከአምስት ዓመታት በኋላ ወደ አውሮፓ ሲደረግ የመጀመሪያው ነው። ሄንሪ ሪጅዌል እንደዘገበው፣ ቻይና እና አውሮፓ ግንኙነታቸውን ለማስተካከል ፍላጎት እያሳዩ ናቸው፡፡ ይኹንና፣ የንግድ አለመግባባቶችና ቤጂንግ ለሩሲያ የምታደርገው ድጋፍ ትልቅ ዕንቅፋት ጋርጦባቸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ