በኦሮሚያ ክልል ግጭት በፍጥነት እንዲቆም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጥሪ አቀረቡ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በኦሮሚያ ክልል የሚካሔደው ጦርነት በአስቸኳይ እንዲያቆም ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ በወለጋ ስታዲየም ለነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች ባደረጉት ንግግር፣ በክልሉ የቀጠለውን ግጭት አላስፈላጊነት በመግለጽ የሰላም መልእክት አስተላልፈዋል። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የኦሮሞ ፈዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በበኩላቸው፣ መንግሥት የሚያደርገውን ጥሪ በሐቅ ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ