የየናይትድ ስቴትስ የድንበር ጠባቂዎች ባለፈው የጎሮጎርሳዊያኑ 2023 ዓመት 24 ሺህ የሚሆኑ ቻይናውያን ስደተኞች ድንበር አቋርተው ሊገቡ ሲሉ መያዛቸውን አስታውቀዋል። ክስተቱ ከቀደመው ዓመት አንጻር በ12 እጥፍ የላቀ ሆኖ ተገኝቷል። አብዛኞቹ ስደተኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የዌይህ ሙስሊም ብሄሮች ለየት ብለው የታዩት ናቸው። ኤረን ራነን ከኒውዮርክ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።
ጭቆናን የሸሹ የቻይና ሙስሊሞች በኒውዮርክ ጥገኝነት እየጠየቁ ነው
የየናይትድ ስቴትስ የድንበር ጠባቂዎች ባለፈው የጎሮጎርሳዊያኑ 2023 ዓመት 24 ሺህ የሚሆኑ ቻይናውያን ስደተኞች ድንበር አቋርተው ሊገቡ ሲሉ መያዛቸውን አስታውቀዋል። ክስተቱ ከቀደመው ዓመት አንጻር በ12 እጥፍ የላቀ ሆኖ ተገኝቷል። አብዛኞቹ ስደተኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የዌይህ ሙስሊም ብሄሮች ለየት ብለው የታዩት ናቸው። ኤረን ራነን ከኒውዮርክ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ