የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፣ ቅዳሜ እለት በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የዋይት ኃውስ ዘጋቢዎች ራት ግብዣ ላይ የተናገሯቸው ቀልዶች በስፍራው በተገኙ ሰዎች ጥሩ ተቀባይነት ነበረው። ነገር ግን በዚህ ሳምንት ለሚኖራቸው የፍርድ ሂደት እና ለአዲስ ዙር የምርጫ ቅስቀሳ ዝግጅት እያደረጉ የሚገኙት ተቀናቃኛቸው ዶላንድ ትራምፕ ዝግጅቱን ተችተዋል። የአሜሪካ ድምጿ ቬሮኒካ ባልደራስ ኤግሊሲያስ በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ
-
ሜይ 16, 2024
የራያ አካባቢዎች መሠረታዊ አገልግሎቶች እንደተቋረጡ ነዋሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 16, 2024
የኬኔዲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘመቻ ለዋና ተፎካካሪዎች እንደ አሰናካይ ታይቷል