በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን በጋዜጠኞች ራት ግብዣ ላይ የተናገሩት ቀልድ ትራምፕን አስቆጥቷቸዋል


ባይደን በጋዜጠኞች ራት ግብዣ ላይ የተናገሩት ቀልድ ትራምፕን አስቆጥቷቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፣ ቅዳሜ እለት በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የዋይት ኃውስ ዘጋቢዎች ራት ግብዣ ላይ የተናገሯቸው ቀልዶች በስፍራው በተገኙ ሰዎች ጥሩ ተቀባይነት ነበረው። ነገር ግን በዚህ ሳምንት ለሚኖራቸው የፍርድ ሂደት እና ለአዲስ ዙር የምርጫ ቅስቀሳ ዝግጅት እያደረጉ የሚገኙት ተቀናቃኛቸው ዶላንድ ትራምፕ ዝግጅቱን ተችተዋል። የአሜሪካ ድምጿ ቬሮኒካ ባልደራስ ኤግሊሲያስ በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG