በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው


ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

በጥቅምት ወር የእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ግብጽ ለአብዛኞቹ ፍልስጤማዊያን ስደተኞች የራፋህ ድንበርን አልፈው ወደ ግዛቷ እንዳይገቡ ስትከላከል ቆይታለች። ይሁን እንጂ አንድ ተቋም ብዙ ሺህ ዶላሮችን በማስከፈል ስደተኞችን ወደ ግብጽ በማሻገር ላይ ይገኛል። ተቋሙ

ከስደተኞች መከራ ገንዘብ እያተረፈ ነው በሚል እየተወነጀለ ነው። ዘገባው የሂነሪ ሪጅዌል ነው።

ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG