በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ


በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ፣ ሁለት አርሶ አደሮች ከምዕራብ ጉጂ በሚነሡ ታጣቂዎች መገደላቸውንና ከብቶቻቸውም በታጣቂዎቹ መዘረፋቸውን፣ ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡

ትላንት ማክሰኞ በታጣቂዎቹ የተገደሉት አርሶ አደሮች፣ በእርሻ ሥራ እና በከብቶች ጥበቃ ላይ እንደነበሩ፣ የዞኑ የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ገልጿል፡፡

ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG