በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመኾኒ ከተማ የተጠለሉ የአላማጣ ተፈናቃዮች ሰልፍ በመውጣት ለመመለስ ጠየቁ


በመኾኒ ከተማ የተጠለሉ የአላማጣ ተፈናቃዮች ሰልፍ በመውጣት ለመመለስ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00

ከአላማጣ እና አካባቢዋ የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱና የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰልፍ በመኾኒ ከተማ አካሔዱ፡፡

የትግራይ እና የአማራ ክልሎች በሚዋሰኑባቸውና አወዛጋቢ በሚባሉ አካባቢዎች፣ ሰልፉን ተከትሎ፣ ከአማራ ክልል በኩል ታጣቂዎች ተኩስ መክፈታቸውን ገልፀው የሰልፉ አስተባባሪዎች ክስ አሰምተዋል።

የአላማጣ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳዳሪ አቶ ኀይሉ አበራ፣ “አብዛኛው ተፈናቃይ ተመልሷል፤ ለመመለስ የሚፈልግና የቀረ ተፈናቃይ ካለም መመለስ ይችላል፤” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

አያይዘውም፣ “ተኩስ የከፈቱት የትግራይ ታጣቂዎች ናቸው፤” ሲሉ የሰልፉን አስተባባሪዎች ክስ አስተባብለዋል።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG