በርዕዮተ ዓለም መስመር የተከፋፈሉት የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድቤት ዳኞች ስድስት ለሶስት በሆነ ድምፅ፣ ላለፉት 45 አመታት በስራ ላይ የኖረውን ፖሊሲ መቀየራቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በሚኖረው የትምህርት ዕድል እና የዘር ስብጥር ላይ ምን አይነት ተፅእኖ ይኖረዋል ስትል፣ ስመኝሽ የቆየ በሚኖሶታ የከተማ ምክር ቤት የፍትሃዊነት እና የእኩል ዕድል ቢሮ ረዳት ዳይሬክተር የሆኑትን የህግ ባለሙያ አቶ ዘካሪያስ ሀይሉ አነጋግራቸዋለች።
የአሜሪካ 'አፈርማቲቭ አክሽን' መቀልበስ በተማሪዎች ላይ ምን ተፅእኖ አለው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ