በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጀልባ መስጠም አደጋ 38 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ሞቱ


በጀልባ መስጠም አደጋ 38 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

በጀልባ መስጠም አደጋ 38 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ሞቱ

ፍልሰተኞችን ይዛ፣ ትላንት ሰኞ ወደ የመን በመጓዝ ላይ የነበረች ጀልባ ሰጥማ የ38 ኢትዮጵያውያን ተሳፋሪዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ።

አደጋው የደረሰው በጅቡቲ የባሕር ዳርቻ እንደኾነ፣ በአገሪቱ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በአደጋው ማዘኑን ገልጿል፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ነብዩ ተድላ፣ በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ የገቡ ዜጎችን ለማስመለስ ጥረት በሚደረግበት ወቅት አደጋው መድረሱ፣ የችግሩን አሳሳቢነት ያመለክታል፤ ብለዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG