በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ እያሻቀበ ላለው የተረጂዎች ቁጥር ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ


በኢትዮጵያ እያሻቀበ ላለው የተረጂዎች ቁጥር ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:26 0:00

በኢትዮጵያ ለተረጂዎች የምግብ ርዳታ ለማቅረብ 3ነጥብ4 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቁ። የተረጅዎች ብዛት በተያዘው ዓመት 10ነጥብ4 ይደርሳል ተብሏል።

የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ባለሞያ አቶ አታለለ አቡሃይ፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለው የተረጅዎች ብዛት 6ነጥብ6 ሚሊዮን መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በጎርፍ እና በሌሎችም ምክንያቶች ይኸው አኀዝ እንደሚጨምር ባለሞያው አመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG