በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የልጆችን ማንነት አስጠብቆ የማሳደግ የዳያስፖራው ፈተና


የልጆችን ማንነት አስጠብቆ የማሳደግ የዳያስፖራው ፈተና
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:00 0:00

የልጆችን ማንነት አስጠብቆ የማሳደግ የዳያስፖራው ፈተና

በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከአገራቸው የሚወጡ ኢትዮጵያን ቁጥር እየጨመረ መኾኑ ሲገለጽ፣ በውጭ ተወልደው የሚያድጉ ልጆችም እንደሚበዙ ይታሰባል፡፡ ወላጆችም የመጡበትን ኢትዮጵያዊ ባህላዊ ዕሴትንና ሃይማኖታዊ አስተምህሮን በሚያንጸባርቅ መንገድ ልጆቻቸውን ለማሳደግ ጥረት ማድረጋቸው አልቀረም።

ኾኖም ባለሞያዎች እንደሚሉት፣ ይህ ሁኔታ በአመዛኙ በወላጆች እና በልጆች መካከል ክፍተትን በመፍጠር ልጆችን እስከ ራስ ማጥፋት የሚያደርስ ድባቴ ውስጥ ይከታቸዋል።

ልጆችን በውጭ የሚያሳድጉ ወላጆች በሚገጥሟቸው ተግዳሮቶች ላይ ዘገባ አሰናድተናል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG