በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደላንታ ወረዳ ዋሻ የተናደባቸውን የኦፓል አምራቾች ለመታደግ ጥረቱ ቀጥሏል


በደላንታ ወረዳ ዋሻ የተናደባቸውን የኦፓል አምራቾች ለመታደግ ጥረቱ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

በክልሉ ደቡብ ወሎ ዞን በኦፓል ማዕድን ሀብቷ በምትታወቀው ደላንታ ወረዳ በባህላዊ መንገድ የኦፓል ማዕድን የሚያመርቱ ወጣቶች፣ ኀሙስ ጥር 30 /2016 ዓ.ም. እኩለ ሌሊት ገደማ ዋሻ ውስጥ በቁፋሮ ላይ እያሉ በግዙፍ ናዳ በመያዛቸው ሕይወታቸውን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ የወረዳው አስተዳደር ገለጸ፡፡

XS
SM
MD
LG