በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞኑን ዐዲስ አደረጃጀት ተቃውማችኋል በሚል የታሰሩ የጎሮ ዶላ ወረዳ አመራሮች ተፈቱ


የዞኑን ዐዲስ አደረጃጀት ተቃውማችኋል በሚል የታሰሩ የጎሮ ዶላ ወረዳ አመራሮች ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00

የዞኑን ዐዲስ አደረጃጀት ተቃውማችኋል በሚል የታሰሩ የጎሮ ዶላ ወረዳ አመራሮች ተፈቱ

በኦሮሚያ ክልል የተደረገውን፣ “ዞኖችን በዐዲስ መልኩ የማዋቀር ሥራ ተቃውማችኋል፤” በሚል የታሰሩ፣ ዐሥራ አራት የጎሮዶላ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከእስር ተለቀቁ።

ከእስር መፈታታቸውን በበጎ እንደተመለከቱት የገለጹት አመራሮቹ፣ የወረዳው መሠረታዊ አገልግሎት አለመሻሻል እንደሚያሳስባቸው አመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG