በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እሬቻ ወይም የምስጋና በዓል


እሬቻ ወይም የምስጋና በዓል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

የኦሮሞ አባገዳዎች ኅብረት ጸሐፊ አባገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሳ የ2014 የእሬቻ ክብረ በዓል መስከረም 22 በአዲስ አበባ ከተማ "በሆራ ፊንፊኔ" እና መስከረም 23 በቢሾፍቱ "ሆራ አርሳዲ" እንደሚከበር ተናግረዋል። በዘንድሮ በዓልም በተሳታፊዎች ቁጥር ላይ ገደብ ሳይደረግ ሆኖም ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተገቢው ጥንቃቄ ተደርጎ እንደሚከበር አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG