Print
ኤርትራ 30ኛ ዓመት የነፃነት በዓሏን ትናንት ሰኞ አክብራለች።
በአስመራ ስቴድዮም በተከናወነው ሥነ ስርዓት የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኤርትራ ህዝብ ለ50 ዓመታት ያደረገውን ትግልና በአለፉት 30 ዓመታት ገጥሞታል ያሉትን ሁኔታ አስመልክተው ንግግር አድርገዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ፡፡
No media source currently available