በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሆሮጉድሩ ወለጋ 42 ሰላማዊ ሰዎች በታጣቂዎች መገደላቸው ፖሊስ አረጋገጠ


በሆሮጉድሩ ወለጋ 42 ሰላማዊ ሰዎች በታጣቂዎች መገደላቸው ፖሊስ አረጋገጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:07 0:00

በኦሮሚያ ክልል በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ከቅዳሜ የካቲት 27/2013 ዓ.ም ጀምሮ በተከታታይ ቀናት ማንነትን መሰረት አድርጎ በደረሰባቸው ጥቃት ሕፃናትና ሴቶችን ጨምሮ በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ከጥቃቱ የተረፉ ነዋሪዎች ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG